ብስራተ ገብርኤል ሳንቴ ሜድካል ኮሌጅ አካባቢ
+251911689106
የቅሬታ አስተያየት መስጫ
ዓርብ, ህዳር 14, 2016 ዓ.ም
መግቢያ
ስለ እኛ
የጤና ጣቢያዉ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የጤና ጣቢያዉ ኃላፊ መልእክት
ተቋማዊ አደረጃጀት
የሥራ ክፍል ኃላፊዎችና ባለሙያዎች
አገልግሎቶች
የጤና ጣቢያዉ አገልግሎቶች
ነፃና በክፍያ የሚሰጡ አገልሎቶች
የጤና ጣቢያዉ የሥራ ክፍሎች
የተገልጋይ መብትና ግደተታዎች
የአገልግሎት እርካታ አስተያየት መስጫ
የቅሬታ አስተያየት መስጫ
የጤና ጣቢያዉን ሮቦት ይጠይቁ
ሚዲያ
ዜና | News
ዶክመንተሪ (ቲቪ)
መጽሄት | Magazine
የፎቶ ስብስቦች
የቪዲዮ ስብስቦች
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር | Brochure
ማስታወቂያ
ይግቡ
መግቢያ
ስለ እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
የዜጎች የስምምነት ሰነድ
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
መጽሄቶች | Magazine
Online TV
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
Web APP
ይግቡ
ዜና | Oduu | News
የልደታ ክ/ ከተማ ጤና ጽ/ቤቱ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡት ጤና ጣቢያዎች የሽልማት እውቅና ሰጠ።
የካቲት 15, 2018
የልደታ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት በ2018 በጀት አመት የ6 ወር አፈጻጸሙን ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ከገመገመ ቡኋላ በአፈጻጸማቸው የላቀ ውጤት አምጥተዋል ያላቸውን ጤና ጣቢያዎችን በሽልማት ዛሬ እውቅና ሰቷል። የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ መስፍን በየነ በፕሮግራሙ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ባለፉት 6 ወራት ባብዛኛው የተሻለ የጤና አገልግሎት የሰጠንበት ቢሆንም የተወሰነ ክፍተትም ታይቷል ብለዋል። ሃላፊው ሲቀጥሉም በቀጣይ ጊዜያት የነበሩ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል የታዩ ክፍተቶችን ደግሞ ከስር እስር እየተከታተሉ በመቅረፍ ህብረተሰቡን በከፍታ ማገልገል አለብን ብለዋል። ለተሳታፊዎች ከመደረኩ የ2017 የ6 ወር ከ2018 በጀት አመት 6 ወር ጋር የነበረን አፈጻጸም በንጽጽር በማቅረብ የነበሩ ውጤቶችንና የታዩ ክፍተቶችን ለማሳየት ተሞክሯል። ተያይዞም የ6 ወር ቁልፍ ተግባራት ተለይተው ዝቅ ባሉት ላይ ዝቅ ያሉበት፣ የሚስተካከሉበት፣ ማን እና እንዴትመቼ መፈታት እንዳለባቸው አቅጣጫ ተሰቶባቸዋል።
ዜና | Oduu | News
በዘመቻ ሲሰጥ የነበረው ከ9_14 አመት የልጅ አገረዶች የማህጸን በር ካንሰር ክትባት አፈጻጸሙ 100% ነው ተባለ።
የካቲት 14, 2018
የልደታ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት በአስሩ ወረዳ፣ በ40 የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ላይ እንዲሁም ከት/ቤት ውጪ ለሚገኙ ከ8ቱ ጤና ጣቢያዎች በተውጣጡ 10 የከታቢ ቡድኖች ከ9_14 አመት ለሆናቸው ሴቶች የክትባቱን ዘመቻ ያካሔደ ሲሆን ዘመቻውም ለ5 ቀናት ተሰቷል። የማህጸን በር ካንሰር የዘመቻ ክትባት ለመከተብ በክፍለ ከተማው እንደ እቅድ የተያዙት 2663 ሴቶች ቢሆኑም 2265ዎቹ ሲከተቡ አፈጻጸሙም ከ100% በላይ ነው ተብሏል። በዘመቻው ላይ እስካሁን የተሳተፉ፣ ያስተባበሩ እና አመራር የሰጡ ሁሉ የጤና ጣቢያ አመራሮች፣ የክፍለ ከተማ አስተባባሪዎ፣ የትምህርት ጽ/ቤት አመራሮች እና የጤና ቢሮ ደጋፊዎች የሚዲያ አካላት እና የሐይማኖት ተቋማት በጽ/ቤቱ ተመስግነዋል።
ዜና | Oduu | News
በጤናው ዘርፍ ያለውን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል የእንጠያየቅ መድረክ ጉልህ ሚና እንዳለው ተገለፀ
ጥር 1, 2018
በልደታ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት ባዘጋጀው የእንጠያየቅ መድረክ ላይ በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ከተገለልጋይና ከአገልግሎት ሰጪ ተወካዮች ጋር የፊት ለፊት ውይይት አካሄደ። በመድረኩም በበሽታ መከላከል፣ በጤና መድህን ሽፋን፣ በቤት ለቤት አገልግሎት ቅድመ መከላከል፣ በእናቶችና ህፃናት ጤና እንዲሁም በአጠቃላይ የጤና ሽፋን ዙሪያ የተሰሩ ስራዎች ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። የልደታ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት ሃላፊ የሆኑት አቶ መስፍን በየነ እንዳሉት መድረኩ ተገልጋዩ ማህበረሰብ በተለያዩ ጊዜያት በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እንዲያገኝ እድል የሚሰጥ ከመሆኑ ባሻገር በአገልግሎት ሰጪ ተቋማትና በህብረተሰቡ መካከል መተማመንን በመፍጠር በጋራ ለመስራት የሚያስችል መሆኑ ገልጸዋል። በዕለቱም የክፍለ ከተማና የወረዳ አመራሮች፣ የጤና ተቋማት የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ አድርገዋል።
መግቢያ
ስለ_እኛ
የጽ/ቤቱ ራዕይ ፣ ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ስልጣንና ተግባራት
የጽ/ቤቱ ኃላፊ መልእክት
አገልግሎቶች
ተቋማዊ አደረጃጀት
ሚዲያ
ዜናዎች | News
ፎቶግራፎች | Photo Gallery
ቪዲዮዎች | Videos
መግለጫዎች | Press Release
መጽሄቶች | Magazine
ጠቃሚ መረጃዎች
ደንብና መመሪያዎች
ብሮሸር
የደንበኞች የእርካታ ዳሰሳ ገጽ
Online TV
Web APP
ያግኙን
jagamakmhc@gmail.com
+251911689106